Telegram Group & Telegram Channel
ያገባኛል
----------------
ባህል እንደ እሳት
አሽቶ በፈተነው ፥ በወርቅ እጇ በልቶ
ወንድ የሆን የለም ፥ በሴት እጅ አንስቶ
ታጥቀው አይጠብቁን
ወይ ......አላስታጠቁን
በባዶ ገላችን ፥ ከጅብ አጣበቁን
፡፡፡፡
የሱን ሴት ሰብስቦ ፥ አሞኘን ንጉሡ
ስላሎሎዳቸው ፣ ምነገባው እሱ
የእናትን ለቅሶ
ስቃይን ደርበሽ ፥ ታውቂያለሽ የልጅን
የሴት ሁሉ እራስ ፥ ማርያም ተለመኝን
፡፡፡፡
ያ ሽፍታ ላመሉ መውጫውን ቢረሳም
እንደ ክብሪት እንጨት ከሆዷ ተገኝቶ እራሷን ቢመታም
እሱ ቢነድ እንጂ እሷስ በሰማዩ ህይወትን አታጣም
.
( ሚካኤል እንዳለ )
.
ሰው በሌለበት ፥ የምትችል ማዳንን
እንደ ሶስቱ ህጻናት ፥ ከእሳት አውጣልን

@mebacha
@ethio_art



tg-me.com/Mebacha/97
Create:
Last Update:

ያገባኛል
----------------
ባህል እንደ እሳት
አሽቶ በፈተነው ፥ በወርቅ እጇ በልቶ
ወንድ የሆን የለም ፥ በሴት እጅ አንስቶ
ታጥቀው አይጠብቁን
ወይ ......አላስታጠቁን
በባዶ ገላችን ፥ ከጅብ አጣበቁን
፡፡፡፡
የሱን ሴት ሰብስቦ ፥ አሞኘን ንጉሡ
ስላሎሎዳቸው ፣ ምነገባው እሱ
የእናትን ለቅሶ
ስቃይን ደርበሽ ፥ ታውቂያለሽ የልጅን
የሴት ሁሉ እራስ ፥ ማርያም ተለመኝን
፡፡፡፡
ያ ሽፍታ ላመሉ መውጫውን ቢረሳም
እንደ ክብሪት እንጨት ከሆዷ ተገኝቶ እራሷን ቢመታም
እሱ ቢነድ እንጂ እሷስ በሰማዩ ህይወትን አታጣም
.
( ሚካኤል እንዳለ )
.
ሰው በሌለበት ፥ የምትችል ማዳንን
እንደ ሶስቱ ህጻናት ፥ ከእሳት አውጣልን

@mebacha
@ethio_art

BY መባቻ ©




Share with your friend now:
tg-me.com/Mebacha/97

View MORE
Open in Telegram


መባቻ © Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

መባቻ © from sa


Telegram መባቻ ©
FROM USA